ለሳሙኤል ዓለማየሁ
እህታቸው ሀና ዓለማየሁ ያቀረቡትን የሀዘን እንጉርጉሮ ያንብቡ
ሀማ ቱማ

ቆሞ መሄድ ከብዶ፣ ሰብዕናን ጠብቆ፣
መንበርከኩ ሰፍኖ፣ ከጭቃው ውስጥ ገብቶ፣
የሰው ሰውነቱ ትርጉሙ ሲፈለግ፣
ባሻገር፣ ባሻገር
ከአስመሳይነቱ፣
ከአፋዊው ፋኖ፣
| Print article | This entry was posted by admin on December 30, 2009 at 11:49 pm, and is filed under Volume 1. Follow any responses to this post through RSS 2.0. Responses are currently closed, but you can trackback from your own site. |
Comments are closed.


