እህታቸው ሀና ዓለማየሁ ያቀረቡትን የሀዘን እንጉርጉሮ ያንብቡ

ሀማ ቱማ

ቆሞ መሄድ ከብዶ፣ ሰብዕናን ጠብቆ፣

መንበርከኩ ሰፍኖ፣ ከጭቃው ውስጥ ገብቶ፣

የሰው  ሰውነቱ ትርጉሙ ሲፈለግ፣

ባሻገር፣ ባሻገር

ከአስመሳይነቱ፣

ከአፋዊው ፋኖ፣

ሙሉውን ግጥም ያንብቡ …