እሽሩሩ – ሩሩ – ኦሶ ሃዬ ሃዬ
(ከገንባው)
መቼ ንብረታቸውን፣ ባንካቸውን ደፍሮ፣
ጣቱን ቀስሮ እንጂ፣ መቼ እጁን ሰንዝሮ፣
ገዳዩስ ድምፁ ነው፣ ጠንቀኛው ጉሮሮ።
ልጄ አፍህን ዝጋ! አታልቅስ ላይረባ፣
በየአምስት አመቱስ፣ እኔስ ለምን ላንባ፣
ድምጽህ ጠላትህ ነው፣ ጉልበትህን ገንባ።
| Print article | This entry was posted by admin on January 6, 2010 at 12:13 am, and is filed under Volume 1. Follow any responses to this post through RSS 2.0. Responses are currently closed, but you can trackback from your own site. |
Comments are closed.


