(ከአብርሃም በየነ)

 

በማዳበሪያ መርዝ፣ ተብክሎ አፈሩ፣

በሞት ጥላ ግርዶሽ፣ ተከልሎ ምድሩ፣

እንደ ቅጠል ሲረግፍ፣ በላዩ ፍጥረቱ፣

የሞት ሳል ይስላል፣ እንደ ሰው መሬቱ።

ሙሉውን ግጥም ያንብቡ