በፓሪስ ከተማ ያሉ ኢትዮጵያውያን ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ

ትላንት ህዳር 24 ቀን በፓሪስ ከተማ ያሉ ኢትዮጵያውያን በብዛት ሆነው ቤተክርስቲያኖችና ማቃጠልና ተዋህዶን ሀይማኖት ማጥቃትን በማውገዝ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል፡፡ ሰልፉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በፈረንሳይ ፓሪስ እና አካባቢዋ በሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት የተዘጋጀ ሲሆን ተሰልፈው ተቃውሞአቸውን ....

Continue reading

ሕዝብና ሀገርን ለመታደግ በቁርጠኛነት እንነሳ

በፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ራዲዮ (በ ህዳር 12 ቀን 2012 ዓም የተላለፈ ጥሪ) - በተለያየ ዘመን በተደረጉ የህዝብ ቆጠራዎች ፥ እንደተረጋገጠው 70% በላይ የሚሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ ከተለያዩ ብሔረሰቦች የተወለደና የተቀላቀለ ነው። የኔ ብሔረሰብ ትልቅና ....

Continue reading

ፍኖተ ሬዲዮ ጣቢያን መርጃ ዝግጅት

የአሲምባ  የፓልቶክ ውይይት መድረክ ቅዳሜ፣ ኅዳር 27  ዕለት 2012 ዓ/ም (Saturday, 07 December 2019) ከቀኑ 2:00 የዋሽንግተን ዲሲ ሰዓት አቆጣጠር ጀምሮ  የገንዘብ ዕርዳታ  ለማሰባሰብ በምናደርገው  ዝግጅት ላይ በውጭ  ያላችሁ  አገር ወዳድ  ኢትዮጵያዊያን እንድትገኙልን  በማክበር እንጋብዛለን።  ....

Continue reading