የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝና ኢትዮጵያ

ዴሞክራሲያ (ቅጽ 42 ቁ. 6):  . . . ሁኔታውን ቀደም ብለው የተገነዘቡ በተለይም በቅኝ አገዛዝ ሥር ተወልደው ያደጉና የመማርና የማወቅ እድሉ ገጥሟቸው አገራቸውንና ህዝባቸውን አስተባብረው ለነፃነት ተጋድሎ ያበቁ አፍሪቃውያን ወንድሞች ውስጥ አንዱና ታዋቂው የጋናው ተወላጅ ....

Continue reading

የአባያና የቻሞ ሀይቆች ሊደርቁ ይችላሉ

የፍኖተ ዴሞክራሲ ዜናና ኃተታ - የአባይና የቻሞ ሀይቆች ሊደርቁ ይችላሉ ተባለ - ከወያኔ ፖሊሲና ከአየር ጠባይ ለውጥ የተነሳ የቡና ምርት እንደሚያሽቆለቁል ተገለጸ - ወያኔ የኮሌራ በሽታ መስፋፋቱን አፍኖ መያዙ ተጋለጠ - ወያኔ የሚካሄደውን ጭፍጨፋ የሚሸፍኑለት ....

Continue reading

የወያኔ ድርጅቶች የበጀት ወጭ እንዳይመረመሩና ዘገባ እንዳይጠየቁ አመለከቱ

የፍኖተ ዴሞክራሲ ዜና - በኢትዮጵያ በተከሰቱ ልዩ ልዩ ችግሮች ምክንያት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ከትምህርት ውጭ ሆኑ - የወያኔ የኢንዱስትሪ ፓርክ ሰራተኞች ጉልበታቸው እየተበዘበዘ መሆኑን ተናገሩ - የወያኔ የመንግስት ድርጅቶች ላደረጉት የበጀት ወጭ እንዳይመረመሩና ዘገባ እንዳይጠየቁ ....

Continue reading

ከስቼ ቢያዩኝ ጅማት ለመኑኝ!

በፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ - ጥንታዊትና ታሪካዊት ሀገር በመሆኗ ብቻ ፤ ያረጀች ያፈጀች ምድር ሆናለች ብለው የፈረጇት አጥፊዎቿ ፤ ከዓለም ካርታ ተሰርዛ- ተርስታ እንድትቀር የአቅማቸውን ሁሉ በማድረግ ላይ ናቸው። መሬቷን ብቻ ሳይሆን፤ ነዋሪዎቿም እንደ ....

Continue reading

የወባ በሽታ ወደ ደጋማ ቦታዎች እየተሰራጨ ነው

ዜናና ኃተታ (ሰኔ 10 ቀን 2009 ዓ.ም.) - የወባ በሽታ ወደ ደጋማ ቦታዎች እየተሰራጨ ነው - ከጂቡቲና ከኤርትራ ወሰን የካታር ሲነሳ ሻዕቢያ ወታደሮቹን አሰማራ - አንዳንድ የተቃዋሚ ድርጅት ነን የሚሉ በአስመራ ለማካሄድ ያቀዱት ስብሰባ ተወገዘ ....

Continue reading

የሞራል ጥያቄ

የፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ሀተታ- የሰውን ልጅ፤ ህይወት ካላቸው ከሌሎች ተንቀሳቃሽ ፍጡራን የተለየ ከሚያደርገው አንዱ፤የሞራል ጥያቄ ነው። ይህ የሞራል ጥያቄ ፤ የሰውን ልጅ በመሠረቱ ከእንስሳት ይለየዋል መባሉ፤ እንስሳቱና አራዊቱ እንደሚኖርቱ የዘፈቀደ ህይወት ለመምራት አለመፈለጉ ....

Continue reading