የወያኔ ጉዲፈቻዎች፤ የአረብ ጌኛዎችና ሁሉ ኬኛ ኬኛ

ከሀማ ቱማ - " ይህን ጽሁፍ ለመጻፍ ምን አነሳሳኝ ለሚለው ምላሽ ለመስጠት እየሞከርኩ ነው፡፡ ጊዜው የሀሳዊ መሲሆች፤ የአስመሳይ ታጋዮች፤ የነበርን፣ መሠረትን፣ ዓይን አውጣ ቀጣፊዎች፤ የለየላቸው ባንዳዎችና ዘረኞች በመሆኑ ንትርኩ ጉንጭ አልፋ ሆኖ እንዲሁ በግፋቸው ሲወገዙ ....

Continue reading

የእሥረኛውን ስንቅ

(ሪሳሪስ በ1969 ዓ. ም. ጽፎት የእጅ ጽሁፍ ቅጂው በዝግጅት ክፍላችን እጅ የሚገኝ) - አዲስ አበባ። አንድ ማለዳ። 1969 ዓ/ምህረት። ቁርሴን ከአሮጊቷ ጋር እንደ ልማዴ እየተነዛነዝኩኝ፣ “ታናሽ ወንድሜ በተራው አይወስድም ወይ ? ···” እየተነጫነጭኩኝ፣ እንደምንም ዋጥኩኝ ....

Continue reading

ህወሓት/ወያነ እና የትግራይ ሕዝብ

ከደብተራው ዝግጅት ክፍል ማስታወሻ: ይህ ጽሁፍ አቶ ነብዩ ያሬድ እ/ኤ/አ በጁላይ ወር 2015 ልከውልን አትመነው ነበር። አሁንም አዲስ የተተከለውን የኦነግ/ኦዴፓ ዘረኛ ቡድን አለዚያም ህወሓትን በጭፍን ለሚደግፉትም ሆነ፣ የኦሮምኛ ተናጋሪ ወይም የትግራይን ህዝብ ከነኝህ ዘረኛ ቡድኖች ....

Continue reading