አጭር ምልከታ – ”የሶሻሊስቱ ጠንቋይ ጉዳይ”

(አጭር ሥነ ጽሁፋዊ ምልከታ በታምራት ኃይሌ)- ርዕስ፡- የሶሻሊስቱ ጠንቋይ ጉዳይ፣  ደራሲ፡- ሀማ ቱማ፣ ተርጓሚ፡- ሕይወት ታደሰ።  የሶሻሊስቱ ጠንቋይ ጉዳይ The Case of the Socialist Witchdoctor የ 22 አጫጭር ትረካዎች መድብል ሲሆን ትረካዎቹ በሁለት ክፍል ተለይተው ....

Continue reading

ተንበርክኮ ከመኖር በዓላማ ፀንቶ መሞት ይሻላል!!

በስደት የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር አባላት አስተባባሪ ኮሚቴ ዝነኛው ገጣሚና መምህር ኃይሉ ገብረዮሐንስ በስደት ከሚኖርበት አገር ስዊድን( ስቶኮልም ከተማ) ጥቅምት መጨረሻ 2007 ዓ.ም ማረፉን የሰማው በከፍተኛ ሀዘን ነው። ሃይሉ ገብረዮሐንስ በመምህርነት ሙያው እንደ አንድ ሃላፊነት የሚሰማው ....

Continue reading