Written
Gemoraw on Gemoraw: Why I Write? The Basic Motive of My Literary Work
Aug 6th
.jpg)

“BEREKETE MERGEM!” “A Blessing of a Curse!”
Had it not been the force of mere indignation & power of sheer frustration, I would have not dared to write “Berekete Mergem!” In this poem, I have cursed all “Giant Scientists & Famous Philosophers”, since their great inventions & valuable discoveries were systematically diversed to a drastic-evil end, instead of serving the noble causes of humanity…. Read More…
የሞት ጉራማይሌ
Jan 17th
(ከአብርሃም በየነ)
በማዳበሪያ መርዝ፣ ተብክሎ አፈሩ፣
በሞት ጥላ ግርዶሽ፣ ተከልሎ ምድሩ፣
እንደ ቅጠል ሲረግፍ፣ በላዩ ፍጥረቱ፣
የሞት ሳል ይስላል፣ እንደ ሰው መሬቱ።
ተረት ተረት
Jan 7th
(ከሄኖክ ታ. የሺጥላ)
ተረት ልንገርሽ ህይወቴ፣
እንቺ አድምጪኝ በሞቴ፣
ተረት ቢሉሽ ተረት ተረት፣
የዘመነኛችንን ምጥቀት፣
አዲሱን ኢትዮጵያዊነት
እየጠፉ አለሁ ማለት፣
እየጠፉ ያልፋል ማለት፣
ተረት ትረት።

.jpg)

