Written


Gemoraw on Gemoraw: Why I Write? The Basic Motive of My Literary Work

“BEREKETE MERGEM!” “A Blessing of a Curse!”

Had it not been the force of mere indignation & power of sheer frustration, I would have not dared to write “Berekete Mergem!”  In this poem, I have cursed all “Giant Scientists & Famous Philosophers”, since their great inventions & valuable discoveries were systematically diversed to a drastic-evil end, instead of serving the noble causes of humanity…. Read More…


 

.

 

Obituary in English

Amharic Poems (Tributes)

English Poems (Tributes)

Some of the Poems of Tsegaye Gebre-medhin

Articles

Pictures

More….

የሞት ጉራማይሌ

(ከአብርሃም በየነ)

 

በማዳበሪያ መርዝ፣ ተብክሎ አፈሩ፣

በሞት ጥላ ግርዶሽ፣ ተከልሎ ምድሩ፣

እንደ ቅጠል ሲረግፍ፣ በላዩ ፍጥረቱ፣

የሞት ሳል ይስላል፣ እንደ ሰው መሬቱ።

ሙሉውን ግጥም ያንብቡ

ተረት ተረት

(ከሄኖክ . የሺጥላ) 

 

ተረት ልንገርሽ ህይወቴ፣

እንቺ አድምጪኝ በሞቴ፣

ተረት ቢሉሽ ተረት ተረት፣

የዘመነኛችንን ምጥቀት፣

አዲሱን ኢትዮጵያዊነት

እየጠፉ አለሁ ማለት፣

እየጠፉ ያልፋል ማለት፣

ተረት ትረት።

ሙሉውን ግጥም ያንብቡ…

እስቲ ተጠየቂ

እስቲ ልጠይቅሽ፣

ምትክ ለልጆችሽ፤

ላንቺ በደከሙ ላንቺ በሞቱልሽ፤

እነማንን ተካሽ ?!

እነማንን ወለድሽ ?!

ሙሉውን ግጥም ያንብቡ…

እሽሩሩ – ሩሩ – ኦሶ ሃዬ ሃዬ

(ከገንባው) 

መቼ ንብረታቸውን፣ ባንካቸውን ደፍሮ፣

ጣቱን ቀስሮ እንጂ፣ መቼ እጁን ሰንዝሮ፣

ገዳዩስ ድምፁ ነው፣ ጠንቀኛው ጉሮሮ።

ልጄ አፍህን ዝጋ! አታልቅስ ላይረባ፣

በየአምስት አመቱስ፣ እኔስ ለምን ላንባ፣

ድምጽህ ጠላትህ ነው፣ ጉልበትህን ገንባ።

ሙሉውን ግጥም ያንብቡ …

 

ለሳሙኤል ዓለማየሁ

እህታቸው ሀና ዓለማየሁ ያቀረቡትን የሀዘን እንጉርጉሮ ያንብቡ

ሀማ ቱማ

ቆሞ መሄድ ከብዶ፣ ሰብዕናን ጠብቆ፣

መንበርከኩ ሰፍኖ፣ ከጭቃው ውስጥ ገብቶ፣

የሰው  ሰውነቱ ትርጉሙ ሲፈለግ፣

ባሻገር፣ ባሻገር

ከአስመሳይነቱ፣

ከአፋዊው ፋኖ፣

ሙሉውን ግጥም ያንብቡ …

ቆንጆ የሁሉም ናት


አሥራደው (ከፈረንሳይ)

 

አንደኛው  አግኝቶ፣  ውዴ  ፍቅሬ  ሲላት፣

ሌላው  በማጣቱጧት  ማታ  ሲመኛት፣

የውበት  ዕድምተኞች፣  እያዩ  ሲያደንቋት፣

ያላየው  እያየ፣  ውበቷን  ሲጎመዥ፣

ምኞቱን  ለማስመር፣  ዐይኑ  ሲንቀዠቀዥ፣

የሰማው ላልሰማ፣ ዝናዋን ሲረጨው፣

በውበት ረሃብ፣  ምራቁን ሲያስውጠው፣


More >

የግጥም ጉባዔ

 

እዚህ ተጭነው ወደ ቅጽ 2 በመግባት ያንብቡ

 

እዚህ ተጭነው ወደ ቅጽ 3 በመግባት ያንብቡ

  • EPRPYL calls on all Ethiopian youth to carry on their call of duty

  • EPRP’s 39th Founding Anniversary

  • To Kill A Generation

    THE RED TERROR IN ETHIOPIA (Click below to read the whole book)
  • Finote-Dimocracy Radio

    Here is the Music Player. You need to installl flash player to show this cool thing!

  • My latest tweets

    Follow me on Twitter!