ለሞት የቀረበ (ክፍል2)

ከቤልጅግ አሊ፡ በክፍል አንድ በመኪና ተጠቅጥቀን ወደ ቀበሌ 07 እንደተሰወድን ገልጬ ነበር ያቆምኩት። በከርቸሌ የነበርነው የልደታ ልጆች ወደ ከፍተኛ 22 ቀበሌ 07 እንድንወሰድ መወሰኑን ሲነገረን ሁላችንም የሕይወታችንን የመጨረሻው ጉዞ እንደጀመርን ነበር የተሰማን። የምናውቀው ጉዳይ ቢኖር ....

Continue reading

ለሰብዓዊ መብት መታገል የዜግነት ግዳጅ ነው

ኢፖእአኮ፡ ለሰብዓዊ መብት መከበር መታገል የሁሉም ዜጋ ግደታ ነው። ለሰብዓዊ መብት ሲታገሉ የወደቁትን መዘከር፣ ለእስር የተዳረጉትን መታደግ፣ የእስረኛ ቤተሰቦችን ማገዝ፣ ተይዘው ደብዛቸው የጠፋውን እስረኞች ማስታወስ፣ ለአንድ ወይም ሁለት እስረኛ ሳይሆን ለሁሉም የፖለቲካ እስረኞች መጮህ ያስፈልጋል። ....

Continue reading