ተረት ተረት

(ከሄኖክ . የሺጥላ) 

 

ተረት ልንገርሽ ህይወቴ፣

እንቺ አድምጪኝ በሞቴ፣

ተረት ቢሉሽ ተረት ተረት፣

የዘመነኛችንን ምጥቀት፣

አዲሱን ኢትዮጵያዊነት

እየጠፉ አለሁ ማለት፣

እየጠፉ ያልፋል ማለት፣

ተረት ትረት።

ሙሉውን ግጥም ያንብቡ…