ታላቁን የጥበብ ሰው ገሞራውን በተመለከተ ግልጽ ደብዳቤ

ከዘነበ በቀለ:  ከሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ ያላችሁ የኔንና የገሞራውን ቅርበት የምታውቁ ወገኖቼ  ላደረጋችሁልኝ ማፅናኛ ከልብ እያመሰገንኩ ገሞራውን በተመለከተ ላቀረባችሁት ጥያቄ መልስ መስጠት በማልችልበት ሁኔታ ላይ ስለነበርኩ መልስ ለመስጠት አልቻልኩም ነበር። አሁን ግን የሀይሉ ገሞራውን  አስከሬን በተመለከተ የሰሞኑ አስገራሚ ትዕይንት ተጠናቆ አስከሬኑን ወደ ኢትዮጵያ የላኩት በመሆኑ ይህንን መለስተኛ ማስገንዘቢያ ለመፃፍ ተገድጃለሁ። ምንም ሳልናገር በመቆየቴ ይቅርታ እየጠየቅሁ ሁኔታው ከዚህ በሚከተለው መልኩ የተጠናቀቀ መሆኑን በትህትና እገልፃለሁ። ሙሉውን ደብዳቤ ያንብቡ …