እሽሩሩ – ሩሩ – ኦሶ ሃዬ ሃዬ

(ከገንባው) 

መቼ ንብረታቸውን፣ ባንካቸውን ደፍሮ፣

ጣቱን ቀስሮ እንጂ፣ መቼ እጁን ሰንዝሮ፣

ገዳዩስ ድምፁ ነው፣ ጠንቀኛው ጉሮሮ።

ልጄ አፍህን ዝጋ! አታልቅስ ላይረባ፣

በየአምስት አመቱስ፣ እኔስ ለምን ላንባ፣

ድምጽህ ጠላትህ ነው፣ ጉልበትህን ገንባ።

ሙሉውን ግጥም ያንብቡ …