ታላቁ የኢትዮጵያ የጥበብ ዝግባ ኃይሉ ገብረዮሐንስ (ገሞራው) (እ. ኤ. አ. 1935 – 2014) አረፈ

የጀርመን ሬዲዮ ጣቢያ የአማርኛ ክፍል ዘገባን ያዳምጡ ታላቁ የኢትዮጵያ የጥበብ ዝግባ ኃይሉ ገብረዮሐንስ (ገሞራው) ስዊድን ውስጥ በሚኖርበት ሀገር፣ ባደረበት ሕመም ከዚህ ዓለም ተለየ። የሕዝብ ልሳን የሆነውን የጋሼ ኃይሉን ድንገተኛ ማለፍ ስንሰማ፣ የደብተራው ዝግጅት ቦርድ አባላት ....

Continue reading