የወያኔ ጉዲፈቻዎች፣ የአረብ ጌኛዎች እና ሁሉ ኬኛ ኬኛ
ክፍል ስድስት - ከሃማ ቱማ - እንጻፍ ካልንማ እንጻፍ ቁም ነገር ሀገርን አድኖ ዘረኛን የሚቀብር እንጻፍ እንበላቸው ለኢትዮጵያ ዘለዓለም ልጆቿ እስካለን የሚነካት የለም፡፡ ታሪክ የሀገር ቅርስ ከትውልድ ወደ ትውልድ ይተላለፋል፡፡ ዛሬ የታሪክ ላፒሶች ሊክዱት ቢነሱም ....
ክፍል ስድስት - ከሃማ ቱማ - እንጻፍ ካልንማ እንጻፍ ቁም ነገር ሀገርን አድኖ ዘረኛን የሚቀብር እንጻፍ እንበላቸው ለኢትዮጵያ ዘለዓለም ልጆቿ እስካለን የሚነካት የለም፡፡ ታሪክ የሀገር ቅርስ ከትውልድ ወደ ትውልድ ይተላለፋል፡፡ ዛሬ የታሪክ ላፒሶች ሊክዱት ቢነሱም ....
By Hama: The world is being ravaged and its economy decimated by an invisible enemy called Covid19 partly because of ill-advised decisions made by some short-sighted world leaders. Not too long ago the most incompetent ....
የሱዳን መከላከያ ሰራዊት መጋቢት 20 ቀን 2012 ዓ.ም ከንጋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ በኩል በመግባት ስናር በተባለ የኢትዮጵያዊያን ባለሀብቶች የእርሻ ልማት ካምፕ ዙሪያ ሰፍሯል። ይህም የሆነበት ምክንያት፣ በዛሬ ዘገባው ዓሻርቅ አል-ዓውሳት (Asharq al-Awsat) ....
የወንድማችን የተገኘ ሞገስ የቀብር ሥርዓት ሰኞ መጋቢት 28 ቀን 2012 (April 6, 2020) በሰላም ተከናውኗል። ስልክ በመደወል ላጽናናችሁንና ለቀብሩ ሥነ ሥርዓት ላደረገላችሁን እርዳታና ትብብር ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን ይድረሳችሁ እንላለን። ቤተሰቦቹ፤ ጓዶቹና ጓደኞቹ
ህይዎት አበክሮ የዕድሜ ገመዷ የተሰፈረ የነፍስና የስጋ ቅልቅል ፈራሽ አካል ነች። ህይዎት ልደቷ በዕልልታና በደስታ ሚያዚያ 18 ቀን 1946 ዓ.ም. - መጋቢት 13 ቀን 2012 ዓ.ም ሲበሰር፤ ህልፈቷ ግን በለቅሶ፣ በዋይታና በሙሾ የሚሸኝ የመድረክ ላይ ....
ኢያሱ ዓለማየሁ - ጓድ ተገኝ ስንለው "ኝ" ን አጥብቅልኝ ማለት ብቻ ሳይሆን ራሱን "ተገኜ ሞገስ የቂጣው መቀስ" እያለ ያስቀን የነበረውን ጓዳችንን ባለፈው ሳምንት ሞት በድንገት ነጥቆናል፡፡ ያኔ ያኔ ወደ ካርቱም ሱዳን ሲመጣ ገዳሪፍ ወይም ሜዳ ....