ተንበርክኮ ከመኖር በዓላማ ፀንቶ መሞት ይሻላል!!

በስደት የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር አባላት አስተባባሪ ኮሚቴ ዝነኛው ገጣሚና መምህር ኃይሉ ገብረዮሐንስ በስደት ከሚኖርበት አገር ስዊድን( ስቶኮልም ከተማ) ጥቅምት መጨረሻ 2007 ዓ.ም ማረፉን የሰማው በከፍተኛ ሀዘን ነው። ሃይሉ ገብረዮሐንስ በመምህርነት ሙያው እንደ አንድ ሃላፊነት የሚሰማው ....

Continue reading

ከገሞራው ስራዎች

ከገሞራው ሥራዎች ለቅምሻ የእስረኛው ጸጋዬ ገብረ-መድህን (ደብተራው) ያልታሰሩ ነፃ ደብዳቤዎች ''በረከተ መርገም''ን ከአዲስ የንባብ ማስታዎሻ ጋር ያዳምጡ የቅዱሳንን ዐጽመ-ርስት ርኩሳን አይወስዱትም! ብሆንማ ኖሮ! (ግጥም) ዝንቦም እንደ ንቦ  (ግጥም፡ ፍኖተ ዴሞክራሲ ሬዲዮ እንዳነበበው ያዳምጡ) ያማ ሞቶ ....

Continue reading