የኢትዮጵያዊን ሙስሊሞች ዓለም አቀፍ ምክር ቤት (ግሎባል ካውንስል ኦፍ ኢትዮጵያን ሙስሊምስ)
የኢትዮጵያዊን ሙስሊሞች ዓለም አቀፍ ምክር ቤት (ግሎባል ካውንስል ኦፍ ኢትዮጵያን ሙስሊምስ) በቶሮንቶ ያዘጋጀው ሕዝዝባዊ ስብሰባ በተሳካ ሁኔታ ተካሄደ። የኢፖእአኮ ፐሬዚዴንት አቶ ዓሊ ሁሴን የስብሰባው የክብር እንግዳ ነበሩ (ከስብሰባው ተሳታፊዎች)
የኢትዮጵያዊን ሙስሊሞች ዓለም አቀፍ ምክር ቤት (ግሎባል ካውንስል ኦፍ ኢትዮጵያን ሙስሊምስ) በቶሮንቶ ያዘጋጀው ሕዝዝባዊ ስብሰባ በተሳካ ሁኔታ ተካሄደ። የኢፖእአኮ ፐሬዚዴንት አቶ ዓሊ ሁሴን የስብሰባው የክብር እንግዳ ነበሩ (ከስብሰባው ተሳታፊዎች)
ከጌትነት (ግጥም) በሰፈሩት ቁና፣ መሰፈሩ ላይቀር! እድገት ልማት ብሎ፣ ከንቱ መቀባጠር! እነርሱም ይግደሉ! እኛም እንሞታለን! የነርሱ ግን ትቢያ! እኛ እናብባለን! ------------------------------- አቤ ኮሚሳሩ! ሥራህ ፈክቶ አብቧል! ስጋህን በሉ እንጅ! መንፈስህ መች ሞቷል! ተከታይ ልጆችህ፣ በረድፍ ....
ከእውነቱ ፈረደ (ደቡብ አፍሪካ)፡ ኢትዮጵያ ውስጥ በሥልጣን ላይ የነበሩት መንግሥታትና አሁን በሥልጣን ላይ የሚገኘው ዘረኛ የወያኔ መንግሥት የኢትዮጵያን ሕዝብ ለመጨቆን መሳሪያ አድርገው የተጠቀሙት ከሕዝብና ከአገር ጥቅም ራሳቸውን የሚያስቀድሙ ግለሰቦችን በመጠቀም የውሸት መረጃዎችን ለሕዝብ በማስተላለፍ ነበር/ነውም። ....
By Hama Tuma: ...The accusation that the depopulation of blacks–specially Africans–has for long been on the agenda of western countries is not to be dismissed as a stupid right wingers’ raving. More, Ebola must definitely ....
SOCEPP sends its condolences to the comrades and families of the murdered members of the EPRP. SOCEPP unequivocally condemns the regime in Addis Abeba and in particular the Tigrean Front (TPLF) for executing the leaders ....
ዕውነትና ንጋት እያደር ይጠራል: እነ ፀጋዬ ደብተራው ለዘለዓለም ሕያው ኢትዮጵያዊ ሰማዕታት ናቸው፡ አሲምባ ድረ-ገጽ: የዓለም አቀፍ የሰብአዊ ድርጅቶች ጉዳዩ ቢቀርብላቸውም ሰምተው እንዳልሰሙ መሆናቸውና በተለየ ደግሞ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ መብት እንታገላለን የሚሉን ወገኖች እነፕሮፌሰር መስፍን መሠረቱት ....