ወያኔ /ኢህአዴግ እና የየመን መንግሥት በአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ላይ በፈጸሙት አራዊታዊ ተግባር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቀሳውስት የሰጡት መግለጫ
ወያኔ በሙስሊም ኢትዮጵያውያን ላይ የወሰደውን የአፈና እርምጃ እናውግዝ
ኢሕአፓ፡ ወያኔ በአንዋር መስጊድ ምዕመናን ላይ የወሰደው ዘግናኝ የአፈና እርምጃ የዚህን አገዛዝ ጸረ ኢትዮጵያዊነት፤ ጸረ ሕዝብነት፤ ስነ ምግባር አልባነትና ባለጌነት ከመቸውም ጊዜ ባልተናነሰ አጋልጦታል። ወያኔ ሙስሊም ኢትዮጵያውያን ለመብታቸው ያደረጉትንና እያደረጉ ያሉትን ሰላማዊና ፍትሓዊ ትግል ....
Brutal Beatings and Torture Continue in Ethiopia
SOCEPP: WEINSHET MOLA is a young female political activist and a meber of the Semeyawi party (she is also a member of the National Council) and was recently subjected to a barbaric beating session ....
Repression in Ethiopia Intensifies
SOCEPP: The brutal police of the regime stormed the Anwar Mosque in Addis Abeba and violently beat up numerous Ethiopian Muslims and rounded up many others. The unjustified violence is part of the regime's ....
እንቆሥቁሥ! ይጫጫሥ!
(ከዓሣዬ) እንደ ድፎ ዳቦ ኣገር ሥትቆረስ፣ ንብረቷ ተሟጦ ባዕድ ኣገር ሲፈሥ፣ የዜጋን ሃብት ንብረት በእሣት እያጋየው በዶዘሩ ሲያፈርሥ፣ በጠባብ ወያኔ በማፍያው ዘረኛ፣ በገዛ ኣገራችን ከሆንን ሥደተኛ! ከእንግዲህ ምን ቀረን?! እንቆሥቁሥ ይጫጫሥ! እናቃጥለው ይንደድ! ዳር ቆመን ....