ተቃውሞ በሚያሰሙ ዜጎች ላይ ጭፍጨፋ ማካሄድ የሚወገዝ ድርጊት ነው
ኢሕአፓ፡ ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ከተሞች ውስጥ የወያኔ ባለስልጣኖችን የዘረፋ እቅድ በመቃወም ድምጻቸውን ባሰሙ ተማሪዎችና ሰላማዊ ዜጎች ላይ የወያኔ ወታደሮችና የጸጥታ ኃይሎች ተኩስ በመክፈት በርካታ ሰዎች መግደላቸውና ማቁሰላችው ታውቋል:: ኢሕአፓ በተፈጠረው ሁኔታ ሀዘን የተሰማው ....
ከቦታቸው መፈናቀልን የተቃወሙ ኢትዮጵያዊያን እስራትና ግድያ እናወግዛለን!
ኢሕአፓ ወክንድ፡ ሰሞኑን ከአዲስ አበባ አቅራቢያ ያሉ ብዙ ከተሞችን በዋና ከተማው ስር ለመጠቅለል የወያኔ አጋዛዝ “ የተቀናጀ የልማት ማስተር ፕላን” በሚል ያወጣውን አቅድ፣ የማፈናቀል እርምጃ ነው ብለው በሰላማዊ መንገድ ተቃውሟቸውን ለማሰማት ሰልፍ የወጡ ዜጎችን ....
Reyot Alemu: One of the World – 100 Information Heroes/Heroines
Reporters Without Borders: It was in Addis Ababa’s appalling Kality prison that Reyot Alemu learned that she had won the 2013 UNESCO world press freedom prize. She has been there since June 2011 serving ....
World Press Freedom Day
SOCEPP: As the world observes Press Freedom Day the situation in Ethiopia clearly shows that there is little to celebrate and that freedom of the press has been trampled more in the past year ....
ነፃ ፕሬስ፤ ዴሞክራሲና መልካም አስተዳደር አንድም ሶስትም ናቸው !
ኢሕአፓ፡ በባለሙያዎቹ አገላለፅ መሰረት ዴሞክራሲያዊ መብቶች በተከበሩበትና መልካም አስተዳደር በተመሰረቱበት ሕብረተሰብ ውስጥ ነፃ ፕሬስ በዋናነት የመንግሥትን አሰራር ለሕዝብ፤ በሕዝቡ ውስጥ የሚንሸራሸሩትን ፍላጎቶች፤ አስተያየቶችና ጥያቄዎች ደግሞ በሥልጣን ላይ ለሚገኘው አካላትና ተቋማት በማስተላለፍ በሁለቱ ክፍሎች መካከል ....