የለውጡ ድግስ፤ የጨረባ ተስካር ሆኖ እንዳይቀር !
በፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ራዲዮ - ወቅታዊው የኢትዮጵያ ጉዳይ ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መሄዱን ፤ እንኳንስ ዜጎቿ፤ መላው ዐለም የተገነዘበው ሀቅ በመሆኑ፤ በዚያ ላይ ማተኮሩ፤ አሰልች ይሆናል። ውሃ ቅዳ -ውሃ መልስ ከመሆን አያልፍም። በአሁኑ ወቅት፤ ....
በፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ራዲዮ - ወቅታዊው የኢትዮጵያ ጉዳይ ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መሄዱን ፤ እንኳንስ ዜጎቿ፤ መላው ዐለም የተገነዘበው ሀቅ በመሆኑ፤ በዚያ ላይ ማተኮሩ፤ አሰልች ይሆናል። ውሃ ቅዳ -ውሃ መልስ ከመሆን አያልፍም። በአሁኑ ወቅት፤ ....
ኢሕአፓ ባለው የረጅም ጊዜ ልምድ መሰረት በአስፈላጊውና ወሳኝ ወቅት የድርጅቱ ከፍተኛ አመራር መደበኛ ስብሰባ እያደረገ ያለውን ሁኔታ በመመርመር መደረግ ያለባቸውን አበይት ጉዳዮችና ሲወስንና ትልሞችን ሲያቅድ የቆየ ሲሆን ከጥር 5 እስከ ጥር 6 ቀን ድረስ ባካሄደው ....
የጥምቀትን በዓል ለማክበር በወጣው የወልድያ ሠላማዊ ሕዝብ ላይ፤ የወያኔ ነፍሰ ገዳይ ቡድን የጅምላ ጭፍጨፋ ፈጽሟል። የበርካታ ሠላማዊ ዜጎች ህይወት ጠፍቷል። ቁጥሩ በውል ያልተመዘገበ ንፁኽ ሕዝብ እንደቆሰለም ከቦታው የተገኙ የዐይን ምስክሮች አረጋግጠዋል፡፡ የገቡበት ያልተወቁትን የወልድያ ነዋሪዎች ....
SOCEPP (18 January 2018) - The repressive regime in Addis Abeba is adept at duping international opinion and hiding the real reasons of discontent of Ethiopians. And it has enjoyed the support of Western supporters ....
ከባላንገብ ሚካኤል - ወያኔ ወደ ስልጣን መንበር ከመምጣቱ በፊትም ሆነ መንግስት ሆንኩ ካለበት ጊዜ ጀምሮ በየደረጃዉ ተቆጥሮ የማያልቅ ክህደት እና ወንጀል የፈፀመ ክሃዲ ቡድን መሆኑ ሃቅ ነው። የዚህ ቡድን ሰለባ ከሆኑት ቡድኖች እና ግለሰቦች በየመድረኩ ....
ዴሞክራሲያ (የኢሕአፓ ልሳን፣ ቅጽ 43፣ ቁ. 2) - ........... የኢትዮጵያ ሕዝብ (የትግራይ ሕዝብን ጨምሮ)፤ እሱ/ሕዝቡ የሥልጣን ምንጭ የሆነባት፤ አንድነት በዕኩልነት የሰፈነባት፤ ፍትህ ብልጽግና በተግባር የሚውልባት ኢትዮጵያን ለማየት እንደናፈቀ አለ። ዛሬም የተጫነበትን የጠባብ ቡድን ኢዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ....