ፍካሬ ዜና ከፍኖተ ዴሞክራሲ

ፍካሬ ዜና (መጋቢት 11 ቀን 2008 ዓ. ም.) –  አመጽ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እየተፋፋመ ቀጥሏል –  የተዘጋጀ ዶሮ ከውጭ ወደ ሀገር ውስጥ መግባትን አስመልክቶ የዶሮ አምራቾች መቃወማቸው ታወቀ –  በተንቀሳቃሽ ስልክ ገንዘብ የሚያሰባስቡ ድርጅቶች ተስፋ እየቆረጡ መሆኑ እየተነገረ ነው –  የተሰረቁ የጋራ መኖሪያ ቤቶች መያዛቸው አስተዛዛቢ መሆኑ እያነጋገረ  ነው –  ሳሊኒ ኮንስትራክሽን የጊቤ አራት የኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታን በይፋ ተረከበ –  የአልቃይዳንና የአልሸባብን ዓላማ በኢትዮጵያ ውስጥ ለማራመድ ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ ተፈረደባቸው –  በአይቮሪ ኮስት የታጠቁ ሰዎች የሰነዘሩት ጥቃት ጉዳት አደረሰ –  ሞሮክ የባንኪ ሙኑን መግለጫ ተቃወመች፤ ከሰላም አስከባሪ ኃይል ውስጥም ወታደሮቿን አስወጣች-  እና ሌሎች – በዝርዝር  ያንብቡ ወይም ያዳምጡ