ወቅታዊ ዜና ከፍኖተ ዴሞክራሲ

ፍኖተ ዴሞክራሲ:  በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ አሜሪካ ግቢ በሚባለው አካባቢ የወያኔ አፍራሽ ግብረኃይል የዜጎችን ቤቶች አፈረሰ – በሐረርጌ የተቀሰቀሰው የተማሪዎች አመጽ –  ወደ ሌሎች ቦታዎች ተዳረሰ – በተመድ ስር የሚሰሩ ወታደሮች ደሞዛቸው በወያኔ ባለስልጣናት እንደሚበዘበዝ ተጋለጠ – ስደተኞች ለመቆጣጠር የተቋቋመው የአውሮፓ ህብረት ግብረኃይል የሊቢያን ጠረፍ ጠባቂዎች እንዲያሰለጥን መመሪያ ተሰጥተው – በኬኒያ ኩሱሙ በምትባለው ከተማ የተቃውሞ ኃይሎች ያካሄዱትን ሰላማዊ ሰልፍ ለማፈን – ፖሊሶች በወሰዱት እርምጃ ቢያንስ አንድ ሰው ተገደለ – በዳርፉር መስጊድ ውስጥ የነበሩ ስምንት ሰዎች በአረብ ሚሊሺያዎች ተገደሉ::  ዝርዝር ዜና ያንብቡ ወይም ያዳምጡ