ኢትዮጵያን ማዳንና ማሳደግ ቀላል ነዉ፤ የሰላም ራዕይ ከፈጠርን

በቀለ ገሠሠ (ዶ/ር) [መጋቢት ፳፻፻፲፩ ዓ/ም] መንደርደሪያ፤ ዋና ዋና ችግሮቻችንን ጠንቅቀን እናቃለን ወይ? አይመስለኝም። የዛሬዉ ጥያቄ ቅድሚያ የቅንጦት ነዉ ወይስ የመኖር? እኔ የመኖር ይመስለኛል። የሚያዋጣንን ትግል እያካሄድን ነዉ ያለነዉ ወይ? አይመስለኝም። ችግር ፈጣሪዎች ከሆን የሕዝቦቻችን ....

Continue reading

ብኩርናን በጭብጥ ምስር ያለወጠ! በጠላት ድግስ ገብቶ ያልቀላወጠ!

(በፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ራዲዮ) . . . . . ሠላማዊው የሽግግር ሂደት የታሰበውን ግብ እንዲመታ ከተፈለገ፤ በግድ የሕዝብ ሙሉ ተሳትፎ መኖሩን ማረጋገጥ ተገቢ ይሆናል። እኛ ብቻ እናውቅልሀለን የሚለው አባዜ፤ ያረጀ-ያፈጀ- ፤ ኋላ-ቀርና ጎታች መሆኑን ....

Continue reading

የለገጣፎ ሰቆቃ

ግጥም ጥረገው እንባህን ተው ቻለው ወገኔ፣ ነቃ በል ከእንቅልፍህ ሳትባንን እንደእኔ፣ ስቃይህ ቀጣይ ነው የሌለው ውሳኔ፣ ዘረኝነት ነግሦአል ከፍቶ እንደ ወያኔ:: በመጽሐፍ ቁልቁሉ ቃል ኪዳን ሰጥተውህ፣ በፍቅር ሰበካ ተመርዞ ልብህ፣ ተረድተው መደመር መሆኑን ምኞትህ፣ በኢትዮጽያዊነት ....

Continue reading

የአዲስ አበባን ማንነትና ይዘት በመደገፍ የሚደረገውን እንቅስቃሴ ኢሕአፓ ይደግፋል

ከኢሕአፓ - እሁድ መጋቢት 1 ቀን 2011 ዓ.ም በአዲስ አበባ በባልደራስ አዳራሽ ስለ አዲስ አበባ ምን ይደረግ በሚል ውይይት የሚደረግ መሆኑን ተገልጿል። ኢሕአፓ ይህን ስብሰባም ሆነ የአዲስ አበባን ማንነትና ይዘት በመደገፍ የሚደረገውን ማንኛውንም እንቅስቃሴ የሚደግፍ ....

Continue reading

ከዐድዋ እና ከማይጨዉ ጦርነቶችና ድሎች ምን እንማራለን? መማር ከቻልን

ከበቀለ ገሠሠ (ዶ/ር) - ፩ኛ/ መንደርደሪያ፤- የአድዋ ጦርነት ድላችን ከፍተኛ ክብርና ኩራት ያጎናፀፈን ከመሆኑም በላይ ለዓለም ጭቁኖች በሙሉ የነፃነት ትግሎች ከፍተኛ ምሣሌ ጥሎ ያለፈ ተዓምራዊ ክንዋኔ ነበር። የማይጨዉም እልህ አስጨራሽ ትግልና ነፃነት እንደዚሁ። ጣሊያ እኮ ....

Continue reading