ኢትዮጵያ፦ ከዳግም ክኅደት ያድንሽ! ያውጣሽ!
(የፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምፅ)- የወያኔ አገዛዝ በመንገዳገድ ላይ መሆኑን በመገንዘባቸው፤ የነፍስ-አድን ጥሪ በማድረግ እየተሯሯጡ ይገኛሉ። ሀገሪቱ ተቆርቋሪ ኃይል የሌላት መሆኗን በመረዳት፤ አሁንም እንደ ትላንቱ፤ የወደፊት ዕድሏን እኛው እንወስንላታለን ብለው ተነስተዋል፡፡ አሁንም፤ የወያኔን የበለይነት እንደገና ....
(የፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምፅ)- የወያኔ አገዛዝ በመንገዳገድ ላይ መሆኑን በመገንዘባቸው፤ የነፍስ-አድን ጥሪ በማድረግ እየተሯሯጡ ይገኛሉ። ሀገሪቱ ተቆርቋሪ ኃይል የሌላት መሆኗን በመረዳት፤ አሁንም እንደ ትላንቱ፤ የወደፊት ዕድሏን እኛው እንወስንላታለን ብለው ተነስተዋል፡፡ አሁንም፤ የወያኔን የበለይነት እንደገና ....
(ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ሬዲዮ) - እሁድ መስከረም 29 ቀን የወያኔ አገዛዝ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቢያውጅም ሕዝባዊ ተቃውሞ በየቦታው እየተካሄደ መሆኑን ከየአካባቢው የሚደርሱት ዜናዎች ይገልጻሉ። በጅማ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ አድርገው ቢያንስ 200 ተማሪዎች ....
(ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ሬዲዮ) - በተለያዩ አካባቢዎች የሚደረጉት ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎች አሁንም ቅጥሏል - ወያኔ እየተካሄዱ ያሉ እንቅስቅሴዎችን በክፍፍል ሴራ ሊያከሽፍ እየሞከረ ነው - ሰሞኑን በተደረጉ ሕዝባዊ የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች የሞቱት ሰዎች ቁጥር 350 ደረሰ ....
(ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ሬዲዮ) - አመጹ በመቀጣጠሉና ሁኔታዎች ከቁጥጥር ውጭ እየወጡ በመሄዳቸው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ሊካሄድና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሊታወጅ እንደሚችል ከምዕራብ አገሮች የጸጥታና የዲፕሎማሲ ምንጮች ወሬዎች እየተናፈሱ መሆናቸው ይሰማል። ከዚህ ጋር ተያይዞም ....
(መስከረም24 ቀን 2009 ዓ. ም.) - በኢሬቻ በዓል ላይ የሞቱት ሰዎች ቁጥር እይጨመረ ነው ተባለ - በተለያዩ ከተሞች የሚካሄዱት የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች ተጠናክረው እየቀጠሉ ነው - የወያኔ የሀዘን ቀን አዋጅ ማንንም አይደናግርም ተባለ- ሲፒጄ የተባለው የጋዜጠኞች ....
EPRP - The repressive regime in Addis Abeba has caused yet another mass killing at Lake Hora (Bishoftu) when it attacked peaceful protesters with tear gas, batons and bullets. The huge crowd was at the ....