በወያኔ ኃይሎችና በህዝብ መካከል የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ፣ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ሙስና ካለባቸው ሀገሮች ተርታ፣ ኩዌት ውስጥ ኢትዮጵያዊቷ በስቅላት ተገደለች …

ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ  አንድነት ድምጽ ሬዲዮ (ጥር 18 ቀን 2009 ዓ.ም.) - በባህር ዳር በወያኔ የጸጥታ ኃይሎች እና በሕዝብ ወገኖች መካከል የተኩስ ልውውጥ ተደረገ - ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል የተባለው ድርጅት ኢትዮጵያን ከፍተኛ ሙስና ከሚካሄድባቸው አገሮች መካከል ....

Continue reading

ወያኔ በኮማንድ ፖስት ስም አፈናውን ሊቀጥል ወሰነ፣ ምድር ባቡር በዕዳ ተዘፍቋል፣ የሞቃዲሾው ቦንብ ጉዳት አደረሰ …

ከፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ (ጥር 17 ቀን 2009 ዓ.ም.) :  የወያኔ ኮማንድ ፖስት አፋኝ ስራውን ለመቀጠል ወሰነ - የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን በበጀት እጥረትና በዕዳ ጫና ከፍተኛ ችግር ውስጥ ገብቷል - ህገ ወጡን ፓትርያርክ በመስደብ ....

Continue reading

በኢሕአዴግ ውስጥ ሽኩቻው ተባብሷል፣ የወያኔና የጁባ መቃቃር …

ከፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ  አንድነት ድምጽ (ጥር 16 ቀን 2009 ዓ.ም.) - በኢሕአዴግ ውስጥ ሽኩቻና መሳሳብ ተጠናክሯል - በወያኔ እና በደቡብ ሱዳን መካከል የዲፕሎማሲያዊ ግጭት ተፈጥሯል በሚል የተሰራጨውን ዜና የወያኔ ባለስልጣኖች አስተባበሉ - ካሌ በሚባለው የፈርስንሳይ ....

Continue reading

ወያኔም የጥቃት እርምጃ ቢወስድም ወጣቶች በቃና ዘገሊላ በዓል ላይ ተቃውሞ አሰሙ፣ በሱማሌ ምርጫ የወያኔ እጅ፣ ኢትዮጵያዊያን ዚምባብዌ ውስጥ እስር ላይ ናቸው

ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ (ጥር 13 ቀን 2009 ዓ.ም.): ዓርብ ጥር 12 በየቦታው በቃና ዘገሊላ በዓል ላይ ወጣቶች ወያኔን አወገዙ፤ ፖሊስ የጥቃት እርምጃ ወሰደ - የወያኔ አገዛዝ በሱማሊያ ውስጥ ለፕሬዚዳንት ቦታ በሚደረገው ምርጫ ውስጥ ....

Continue reading

“ሀገርንና ሕዝብን ባለመክዳታችን ፤ አብሮን የሚኖረው ኅሊናችን ሲያመስግነን ይኖራል!”

ከፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ሀተታ - የኢሕአፓ ታጋዮች፤ እንደ አብረሐም ቤት የሌላቸው፤ እንደ ሙሴ መቃብራቸው ያልታወቀላቸው፤ የቤተስብ ባይታዎሮች፤ የዓለም ተንከራታቾች መሆናቸውን ያውቃሉ። በዚህ አይቆጩም። ነገር ግን፤ ፓርቲያቸው የወቀሳ ዶፍ እንጅ፤ የምስጋና ካፊያ ያልተቸረው በመሆኑ ....

Continue reading

በጎጃም ዳንግላ ዜጎችን የገደለና ያስገደለው ተገደለ፣ የወያኔ ሃይሎችም በባህርዳርና በቦረናም ዜጎችን ገደሉ፣ ኢትዮጵያዊያን ወደሃገር ቤት የሚልኩት የውጭ ምንዛሬ ቀንሷል …

ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ሬዲዮ (ጥር 09 ቀን 2009 ዓ.ም.): በጎጃም ክፍለ ሀገር በዳንግላ ዜጎችን የገደለና ያስገደለ ፖሊስና ነጋዴ ተገደለ - የወያኔ የጸጥታ ኃይሎች በባህር ዳር ዜጎችን መግደል ቀጥለዋል - በቦረና አካባቢ የወያኔ ልዩ ....

Continue reading