ተረት ተረት
(ከሄኖክ ታ. የሺጥላ)
ተረት ልንገርሽ ህይወቴ፣
እንቺ አድምጪኝ በሞቴ፣
ተረት ቢሉሽ ተረት ተረት፣
የዘመነኛችንን ምጥቀት፣
አዲሱን ኢትዮጵያዊነት
እየጠፉ አለሁ ማለት፣
እየጠፉ ያልፋል ማለት፣
ተረት ትረት።
| Print article | This entry was posted by admin on January 7, 2010 at 3:14 am, and is filed under Volume 1. Follow any responses to this post through RSS 2.0. Responses are currently closed, but you can trackback from your own site. |
Comments are closed.


