ባለ እዳው ጎረቤቴ (አዲስ ግጥም)

ከደሳለኝ በርሄ:

መኖሪያችን ሸዋ – በሸን ማርያም አጥቢያ/

ከአምባ ሥላሴ አልፎ – ከተራራው ወዲያ/

አንድ ሰው ነበረ/

በችግር የኖረ/

ጥማድ በሬ ቢያጣ – ማሳው ቢያድርበት ጦም/

በጥብቅ ለመነኝ -በድንግል ማርያም ስም/

አልኩት ይህንን ሰው – በሬወቸን ተዋስ/

ወስደህ ጥመዳቸው – ማሳህንም እረስ/

ክረምቱን ይረሱ – ለበጋም በወቅቱ/

ተጠቀምባቸው – ደግሞም ለመውቃቱ/

ሙሉውን ግጥም ያንብቡ