መልኅቅ እንደሌላት መርከብ የመሆን አደጋ

(የፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ሀተታ):  ስለ ኢትዮጵያ መናገር የሚፈልጉ ባዕዳኑም ይሁኑ የሀገሪቱ ተወላጆች፤ ሊስማሙ የሚችሉበት አንድ ነገር አለ ማለት ይቻላል።  ይኽውም፤ የሀገሪቱ ጉዳይ ከጊዜ ወደ ጊዜ ዕንቆቅልሽ እየሆንባቸው መምጣቱ ነው። ለዚህ አባባል፤ የሚከተሉትን ሀቆች ያጤኗል፡፡ የሀገሪቱንም ሁኔታ ያስተውሏል፡  … ሙሉውን  ያንብቡ