አለባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመለሱ!

(ዴሞ፣ ቅጽ  44፣ ቁ . 2፣ ጥቅምት/ኅዳር 2011) - ዛሬ በሀገራችን፣ ወደ ኋላ  ሊቀለበስ የማይችል በሕዝብ አመጽ የሚካሄድ ለውጥ አለ።  የለውጡ መዳረሻ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እንዲሆን ሁሉም ዜጋ ጓጎቶ ይጠብቃል።  እንደሚሳክም ያምንበታል።  የለውጡ አቅጣጫና አካሄድ ምን ....

Continue reading

በራያ ሕዝብ ላይ እየደረሰ ያለውን ግድያና ግፍ እናወግዛለን

ኢሕአፓ:  ባለፈው እሁድ ጥቅምት 11 ቀን 2011 ዓ.ም በአላማጣ ከተማ  የማንነት ጥያቄያቸውን በማቅረብ በሰላማዊ መንገድ ተቃውሟችውን  ለማሰማት አደባባይ በወጡ ዜጎች ላይ የትግራይ ክልል ልዩ ኃይል በወሰደው የጥቃት እርምጃ ዜጎች  መገደላቸውንና መቁሰላቸው ታውቋል። ኢሕአፓ ይህንን የወያኔን ....

Continue reading

Finote Democracy Radio: Update

From Monday, 01 October 2018, tune in the new Satellite Radio channel for Finote Democracy as below: Channel Name    : Finote Democracy Satellite            : Nilesat Azimuth            : 8 deg West Frequency        : 11595 MHz Polarity            ....

Continue reading