የወያኔ እስር ቤት የቃሊቲ የ2004 ዓ.ም. ትዝታዎች ።

በዓይነኩሉ ባላገር  እስር ቤቱን ደርግ ለሌላ ጉዳይ ምንዓልባትም ለመጋዘንነት የሰራው እንደነበር ይነገር ነበር ። በወያኔ የእስረኛ ማደሪያ የሆኑት መጋዘኖች ሰፊ አዳራሽ ስለነበሩ ከ350 እስከ 400 እስረኛ ይይዙ ነበር ። ለአንድ እስረኛ የሚሰጠው የምኝታ ቦታ ስፋት ....

Continue reading

ፋኖ ማርሺ ቀይር እና ሌሎች ግጥሞች

በዓይነኩሉ ባላገር የኢትዮጵያ ፋኖ ፎክሮ ተቆጣ ፤የሀገሩን ጠላት ጠንቅቆ ሊቀጣ ፤የሆዳም አስክሬን እንደ ጉድ ሊሰጣ ፤ማምለጫ የሌለው መራራ ቀን መጣ ፤ወንድነት የሚለይ ጠቋራ ቆምጣጣ ፤የኖረውን ስቃይ ከሀገር ሊያስወጣ ፤ባንዳን ከነዘሩ መንጥሮ ሊቀጣ ።አሁን ጊዜው አልቋል ....

Continue reading