ከገሞራው ስራዎች

ከገሞራው ሥራዎች ለቅምሻ የእስረኛው ጸጋዬ ገብረ-መድህን (ደብተራው) ያልታሰሩ ነፃ ደብዳቤዎች ''በረከተ መርገም''ን ከአዲስ የንባብ ማስታዎሻ ጋር ያዳምጡ የቅዱሳንን ዐጽመ-ርስት ርኩሳን አይወስዱትም! ብሆንማ ኖሮ! (ግጥም) ዝንቦም እንደ ንቦ  (ግጥም፡ ፍኖተ ዴሞክራሲ ሬዲዮ እንዳነበበው ያዳምጡ) ያማ ሞቶ ....

Continue reading

ተረት ተረት

(ከሄኖክ ታ. የሺጥላ)    ተረት ልንገርሽ ህይወቴ፣ እንቺ አድምጪኝ በሞቴ፣ ተረት ቢሉሽ ተረት ተረት፣ የዘመነኛችንን ምጥቀት፣ አዲሱን ኢትዮጵያዊነት እየጠፉ አለሁ ማለት፣ እየጠፉ ያልፋል ማለት፣ ተረት ትረት። ሙሉውን ግጥም ያንብቡ...

Continue reading