በኢትዮጵያ የሚያካሂደው የዘር ፍጅት በጽኑ ሊወገዝና ዘረኛው አገዛዝም ሊወገድ ይገባል

(የኢሕአፓ መግለጫ፣ ሰኔ 15 ቀን 2014 ዓ.ም) በሰማኒያዎቹ መጀመሪያ ላይ፣ በረዥሙ የሀገራችን ታሪክ ታይቶ የማይታውቅ መርገም ሆኖ የተከሰተው ወያኔ ለ27 ዓመታት በቋንቋ ላይ ተመሥርቶ በዘውግ ሸንሽኖ ባመሰቃቀላትና አማራውን ጠላት አድርጎ በተንቀሳቀሰባት ኢትዮጵያ፣ ይባስ ብሎ የአማራውን ....

Continue reading