የት ደርሰናል?

ዴሞ (ቅጽ 45፣ ቁ 5፣ ሐምሌ 2012) - . . . በድጋሚ አጽንኦት ሰጥቶ መገንዘብ የሚያስፈልገው ሀገር መገንባት ታላቅ ራዕይ ይዞ ለሚነሳ የሚከብደውን ያህል፣ በአንፃሩ ማጎብደድና ራስ ወዳድነት ስር ከሰደደ በጥቂት ህሊናቢሶች በቀላሉ ሊፈርስ ይችላል። ....

Continue reading

አስሩ የዘር ፍጅት ደረጃዎች እና ኢትዮጵያ

ከዓለሙ ተበጀ - በዓለማችን የሚካሄዱ የዘር ፍጅቶችን የሚከታተለው Gnocide Watch ፕሬዚዴንት ግሪጎሪ ኤ ስታንተን የዘር ፍጅት ሊከሰት መሆኑን የሚያመላክቱ 10 ክስተቶችን/ምልክቶችን ዘርዝረዋል። እነኝህም ሲከሰቱ ልብ ማለት ጉዳዩ በቀጥታ ለሚመለከተው ህብረሰሰብም ሆነ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በጊዜና ....

Continue reading

የወያኔ ጉዲፈቻዎች፣ የአረብ ጌኛዎች እና ሁሉ ኬኛ ኬኛ

ክፍል ስድስት - ከሃማ ቱማ - እንጻፍ ካልንማ እንጻፍ ቁም ነገር ሀገርን አድኖ ዘረኛን የሚቀብር እንጻፍ እንበላቸው ለኢትዮጵያ ዘለዓለም ልጆቿ እስካለን የሚነካት የለም፡፡ ታሪክ የሀገር ቅርስ ከትውልድ ወደ ትውልድ ይተላለፋል፡፡ ዛሬ የታሪክ ላፒሶች ሊክዱት ቢነሱም ....

Continue reading

ወሳኝ መረጃ! ፋኖን መምታት ለሱዳን መሬት ለመስጠት!

የሱዳን መከላከያ ሰራዊት መጋቢት 20 ቀን 2012 ዓ.ም ከንጋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ በኩል በመግባት ስናር በተባለ የኢትዮጵያዊያን ባለሀብቶች የእርሻ ልማት ካምፕ ዙሪያ ሰፍሯል። ይህም የሆነበት ምክንያት፣ በዛሬ ዘገባው ዓሻርቅ አል-ዓውሳት (Asharq al-Awsat) ....

Continue reading