ወቅታዊ ዜና ከፍኖተ ዴሞክራሲ
ከፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ሬዲዮ (ኅዳር 29 ቀን 2009 ዓ.ም.) - የኢንተርኔት አገልግሎት ክፍያ አልቀነሰም ተባለ - የወያኔ ጦር ከሶማሊያ የወጣው ሕዝባዊ አመጹን ለማፈን አይደለም በማለት የወያኔ መኮንኖች እያስተባበሉ ነው - የአለም አቀፍ የእርሻ ....
ከፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ሬዲዮ (ኅዳር 29 ቀን 2009 ዓ.ም.) - የኢንተርኔት አገልግሎት ክፍያ አልቀነሰም ተባለ - የወያኔ ጦር ከሶማሊያ የወጣው ሕዝባዊ አመጹን ለማፈን አይደለም በማለት የወያኔ መኮንኖች እያስተባበሉ ነው - የአለም አቀፍ የእርሻ ....
ዴሞክራሲያ የኢሕአፓ ልሳን (ቅጽ 42፣ ቁ. 2፣ ጥቅምት/ ኅዳር 2009) - በማንኛውም የሥርዓተ ማኅበር ልውውጥና ሂደት የሚተላለፍ ኅብረተሰብ፣ ተወደደም ተጠላ፤ የሽግግር ወቅት የሚያስፈልገው መሆኑ አያከራክርም። ለዚህም በቂ ምክንያቶች ይኖራሉ። በቅርቡ የሀገራችን ታሪክ እንኳን ሦስት ተፃራሪ ....
ዴሞክራሲያ የኢሕአፓ ልሳን (ቅጽ 42 ቁ.1፣ መስከረም 2009 ዓ.ም.) - አዲስ ዓመት እኛ ኢትዮጵያዊያን በሐዘንም ሆነ በደስታ በአንድነት የምንቆምበት፤ የፅናታችን፤የመተሳሰብ፤ የመከባበርና የመቻቻል ባህላችን፣ ኢትዮጵያዊነታችን ከአፅናፍ እሰከአፅናፍ የሚገለፅበት ክቡር ፀጋ ሆኖ ለረጅም ጊዜ የቆየ ሲሆን የዘንድሮም ....
ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ሬዲዮ (ኅዳር 28 ቀን 2009 ዓ.ም.) - የዓለም ባንክ የብር ዋጋን እንዲያስተካከል ለወያኔ አገዛዝ ሀሳብ አቀረበ - የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ወደ ኢትዮጵያ ለሚጓዙ ዜጎቹ ድጋሚ ማስጠንቀቂያ ሰጠ - ....
ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ (ኅዳር 23 ቀን 2009 ዓ.ም.) - የወያኔ ፍርድ ቤት ዳንኤል ሽበሽና አብርሃ ደስታ የከሰሱበትን ጉዳይ ለመከራከር እንዲታሰሩ ሲወስን እነ ሃብታሙ አያሌውን በነጻ ለቋቸዋል - በጎንደር ታስረው የነበሩ የእንስሳት ሳይንስ ኮሌጅ ....