የፖለቲካ አክሮባት፣ አቅጣጫን ለማሳት፤ የፕሮፓጋንዳ ግብዐት፣ ውሸትን ለመንዛት

በፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ:  ባለፈው ሳምንት፤ እንደልማዳቸው፤ የሻዐቢያና የወያኔ አበጋዞች፤ የፕሮፓጋንዳ ኩዴታ አካሂደው ጊዚያዊ ውዥንበር ለመፍጠር ሞክረው ነበር።  ሊወናበድ የሚፈልገው ሁሉ ስለተወናበደላቸው፤ ምናልባት፤ ጊዚያዊ ስኬት እንዳገኙ ቆጥረውታል።  ሆኖም፤ ከሰሞነኛ ወሬ ሊያልፍ የሚችል እርባና ግን ....

Continue reading

ዜና ፍኖተ ዴሞክራሲ

ከፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ (13 ሰኔ 2008): በወያኔና በሻዕቢያ መካከል ጦርነት የመቀጠል ሁኔታ አይታይም  - የውያኔው ጄኔራል አበበ ተክለሃይማኖት ወያኔን ተቸ - ኢትዮጵያ በዓለም ደሃ ከተባሉ አሥር አገሮች ውስጥ አንዷ መሆኗ ተነገረ - የዕቢያው ....

Continue reading

ያልተባበረ ተጠቅቶ ቀረ!

(በፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ): ያልተደራጀ፤ ያልተዘጋጀ፤ ያልተጠነቀቀ፤ የልተባበረና ያልተሳሰበ ሕዝብ፤ የውስጥ አምባገነኖችና የውጭ ባዕዳን ተጠቂ ከመሆን አይድንም። የኛም ሀገርና ሕዝብ ፤ የዚህ ሁኔታ ተጠቂዎች ናቸው። ከዚህ መከራ የሚወጡበት ብልኀቱጠ ፍቶባቸዋል። መፍተሄው ተሰውሮባቸዋል። መፍተሄው ደግሞ ....

Continue reading

ወቅታዊ ዜና

ፍኖተ ዴሞክራሲ: ለመጀመሪያ‬ ጊዜ ስደተኛ አትሌቶች በኦሎምፒክ ሊወዳደሩ ነው - ‎የወያኔ‬ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ለሚቀጥለው ዓመት በጀት 274 ቢሊዮን ብር መደበ - የተመ‬ የስደተኛ ከፍተኛ ኮሚሽን የሱዳን መንግስት የኤርትራ ስደተኞችን ከማባራር እንዲታቀብ ጠየቀ - በሱማሊያ‬ ....

Continue reading

ወቅታዊ ዜና ከፍኖተ ዴሞክራሲ

ፍኖተ ዴሞክራሲ:  በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ አሜሪካ ግቢ በሚባለው አካባቢ የወያኔ አፍራሽ ግብረኃይል የዜጎችን ቤቶች አፈረሰ - በሐረርጌ የተቀሰቀሰው የተማሪዎች አመጽ -  ወደ ሌሎች ቦታዎች ተዳረሰ - በተመድ ስር የሚሰሩ ወታደሮች ደሞዛቸው በወያኔ ባለስልጣናት እንደሚበዘበዝ ....

Continue reading