የፖለቲካ አክሮባት፣ አቅጣጫን ለማሳት፤ የፕሮፓጋንዳ ግብዐት፣ ውሸትን ለመንዛት
በፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ: ባለፈው ሳምንት፤ እንደልማዳቸው፤ የሻዐቢያና የወያኔ አበጋዞች፤ የፕሮፓጋንዳ ኩዴታ አካሂደው ጊዚያዊ ውዥንበር ለመፍጠር ሞክረው ነበር። ሊወናበድ የሚፈልገው ሁሉ ስለተወናበደላቸው፤ ምናልባት፤ ጊዚያዊ ስኬት እንዳገኙ ቆጥረውታል። ሆኖም፤ ከሰሞነኛ ወሬ ሊያልፍ የሚችል እርባና ግን ....