“ሀገርንና ሕዝብን ባለመክዳታችን ፤ አብሮን የሚኖረው ኅሊናችን ሲያመስግነን ይኖራል!”
ከፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ሀተታ - የኢሕአፓ ታጋዮች፤ እንደ አብረሐም ቤት የሌላቸው፤ እንደ ሙሴ መቃብራቸው ያልታወቀላቸው፤ የቤተስብ ባይታዎሮች፤ የዓለም ተንከራታቾች መሆናቸውን ያውቃሉ። በዚህ አይቆጩም። ነገር ግን፤ ፓርቲያቸው የወቀሳ ዶፍ እንጅ፤ የምስጋና ካፊያ ያልተቸረው በመሆኑ ....