ሥር ነቀል የሥርዓት ለውጥ በሽግግር ሂደት

ዴሞክራሲያ (የኢሕአፓ ልሳን) - ዛሬም በየአቅጣጫው የሚታየውና እየሆነ ያለው ሁሉ ፥ በቅርበት ቢመረመርና ቢገመገም ፥ በአንድ በኩል፥ በወያኔው መዋቅር ውስጥ የተሰገሰጉ ቡድኖች፥ የነበረውን መዋቅር በመጠቀም ቀድሞ ወደ ነበሩበት የሥልጣን ቦታ ለመመለስ እየጣሩ መሆናቸው በግልፅ የሚታይ ....

Continue reading

ኢትዮጵያን ማዳንና ማሳደግ ቀላል ነዉ፤ የሰላም ራዕይ ከፈጠርን

በቀለ ገሠሠ (ዶ/ር) [መጋቢት ፳፻፻፲፩ ዓ/ም] መንደርደሪያ፤ ዋና ዋና ችግሮቻችንን ጠንቅቀን እናቃለን ወይ? አይመስለኝም። የዛሬዉ ጥያቄ ቅድሚያ የቅንጦት ነዉ ወይስ የመኖር? እኔ የመኖር ይመስለኛል። የሚያዋጣንን ትግል እያካሄድን ነዉ ያለነዉ ወይ? አይመስለኝም። ችግር ፈጣሪዎች ከሆን የሕዝቦቻችን ....

Continue reading

ብኩርናን በጭብጥ ምስር ያለወጠ! በጠላት ድግስ ገብቶ ያልቀላወጠ!

(በፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ራዲዮ) . . . . . ሠላማዊው የሽግግር ሂደት የታሰበውን ግብ እንዲመታ ከተፈለገ፤ በግድ የሕዝብ ሙሉ ተሳትፎ መኖሩን ማረጋገጥ ተገቢ ይሆናል። እኛ ብቻ እናውቅልሀለን የሚለው አባዜ፤ ያረጀ-ያፈጀ- ፤ ኋላ-ቀርና ጎታች መሆኑን ....

Continue reading

የለገጣፎ ሰቆቃ

ግጥም ጥረገው እንባህን ተው ቻለው ወገኔ፣ ነቃ በል ከእንቅልፍህ ሳትባንን እንደእኔ፣ ስቃይህ ቀጣይ ነው የሌለው ውሳኔ፣ ዘረኝነት ነግሦአል ከፍቶ እንደ ወያኔ:: በመጽሐፍ ቁልቁሉ ቃል ኪዳን ሰጥተውህ፣ በፍቅር ሰበካ ተመርዞ ልብህ፣ ተረድተው መደመር መሆኑን ምኞትህ፣ በኢትዮጽያዊነት ....

Continue reading

የአዲስ አበባን ማንነትና ይዘት በመደገፍ የሚደረገውን እንቅስቃሴ ኢሕአፓ ይደግፋል

ከኢሕአፓ - እሁድ መጋቢት 1 ቀን 2011 ዓ.ም በአዲስ አበባ በባልደራስ አዳራሽ ስለ አዲስ አበባ ምን ይደረግ በሚል ውይይት የሚደረግ መሆኑን ተገልጿል። ኢሕአፓ ይህን ስብሰባም ሆነ የአዲስ አበባን ማንነትና ይዘት በመደገፍ የሚደረገውን ማንኛውንም እንቅስቃሴ የሚደግፍ ....

Continue reading