የሕዝብን ሕዝባዊ ዐመፅ አዋጅ አያቆመውም!

የታህሳስ ሶስት መታሰቢያ ዴሞራሲያዊ ንቅናቄ (December 3 Commemoration Democratic Movement) - ባለፈው መስከረም 22 ቀን 2009 ዓ.ም. በሰላም ፈጣሪያቸውን ለማመስገን በተሰበሰቡ ንጹሃን ወንድሞቻችን ላይ የተፈጸመውን የጅምላ ጭፍጨፋ ክፉኛ እናወግዛለን፡፡  ሙሉውን መግለጫ ያንብቡ

Continue reading

ኢትዮጵያ፦ ከዳግም ክኅደት ያድንሽ! ያውጣሽ!

(የፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምፅ)- የወያኔ አገዛዝ በመንገዳገድ ላይ መሆኑን በመገንዘባቸው፤ የነፍስ-አድን ጥሪ በማድረግ እየተሯሯጡ ይገኛሉ። ሀገሪቱ ተቆርቋሪ ኃይል የሌላት መሆኗን በመረዳት፤ አሁንም እንደ ትላንቱ፤ የወደፊት ዕድሏን እኛው እንወስንላታለን ብለው ተነስተዋል፡፡ አሁንም፤ የወያኔን የበለይነት እንደገና ....

Continue reading

አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቢወጣም ህዝባዊ ተቃውሞው ቀጥሏል፣ የወያኔ አገዛዝ የሱማሌ አካባቢ ሚሊሺያዎችን አመጽ ወዳለባቸው አካባቢዎች አሰማራ

(ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ  አንድነት ድምጽ ሬዲዮ) - እሁድ መስከረም 29 ቀን የወያኔ አገዛዝ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቢያውጅም ሕዝባዊ ተቃውሞ በየቦታው እየተካሄደ መሆኑን ከየአካባቢው የሚደርሱት ዜናዎች ይገልጻሉ። በጅማ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ አድርገው ቢያንስ 200 ተማሪዎች ....

Continue reading

ህዝባዊ እንቅስቃሴው ቀጥሏል፣ በባርዳር የሙት ከተማ አድማ ይደረጋል

(ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ሬዲዮ) - በተለያዩ አካባቢዎች የሚደረጉት ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎች አሁንም ቅጥሏል - ወያኔ እየተካሄዱ ያሉ እንቅስቅሴዎችን በክፍፍል ሴራ ሊያከሽፍ እየሞከረ ነው - ሰሞኑን በተደረጉ ሕዝባዊ የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች የሞቱት ሰዎች ቁጥር 350 ደረሰ ....

Continue reading

ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥትና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅም እየተደገሰልን ነው የሚል ጭምጭምታ አለ

(ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ሬዲዮ) - አመጹ በመቀጣጠሉና ሁኔታዎች ከቁጥጥር ውጭ እየወጡ በመሄዳቸው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ሊካሄድና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሊታወጅ እንደሚችል ከምዕራብ አገሮች የጸጥታና የዲፕሎማሲ ምንጮች ወሬዎች እየተናፈሱ መሆናቸው ይሰማል። ከዚህ ጋር ተያይዞም ....

Continue reading

ወቅታዊ ዜና ከፍኖተ ዴሞክራሲ

(መስከረም24 ቀን 2009 ዓ. ም.) - በኢሬቻ በዓል ላይ የሞቱት ሰዎች ቁጥር እይጨመረ ነው ተባለ - በተለያዩ ከተሞች የሚካሄዱት የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች ተጠናክረው እየቀጠሉ ነው - የወያኔ የሀዘን ቀን አዋጅ ማንንም አይደናግርም ተባለ- ሲፒጄ የተባለው የጋዜጠኞች ....

Continue reading