የእሥረኛውን ስንቅ
(ሪሳሪስ በ1969 ዓ. ም. ጽፎት የእጅ ጽሁፍ ቅጂው በዝግጅት ክፍላችን እጅ የሚገኝ) - አዲስ አበባ። አንድ ማለዳ። 1969 ዓ/ምህረት። ቁርሴን ከአሮጊቷ ጋር እንደ ልማዴ እየተነዛነዝኩኝ፣ “ታናሽ ወንድሜ በተራው አይወስድም ወይ ? ···” እየተነጫነጭኩኝ፣ እንደምንም ዋጥኩኝ ....
(ሪሳሪስ በ1969 ዓ. ም. ጽፎት የእጅ ጽሁፍ ቅጂው በዝግጅት ክፍላችን እጅ የሚገኝ) - አዲስ አበባ። አንድ ማለዳ። 1969 ዓ/ምህረት። ቁርሴን ከአሮጊቷ ጋር እንደ ልማዴ እየተነዛነዝኩኝ፣ “ታናሽ ወንድሜ በተራው አይወስድም ወይ ? ···” እየተነጫነጭኩኝ፣ እንደምንም ዋጥኩኝ ....
ከደብተራው ዝግጅት ክፍል ማስታወሻ: ይህ ጽሁፍ አቶ ነብዩ ያሬድ እ/ኤ/አ በጁላይ ወር 2015 ልከውልን አትመነው ነበር። አሁንም አዲስ የተተከለውን የኦነግ/ኦዴፓ ዘረኛ ቡድን አለዚያም ህወሓትን በጭፍን ለሚደግፉትም ሆነ፣ የኦሮምኛ ተናጋሪ ወይም የትግራይን ህዝብ ከነኝህ ዘረኛ ቡድኖች ....
SOCEPP ( 21 December 2019) - The regime in Ethiopia benefits from a vast and orchestrated positive campaign in its favour by its Western supporters and even the ethnic cleansing and dictatorial PM has been ....
ከሸፈራው ከተሰጠው አስተያየት ለቅምሻ - በመጨረሻ ገጽ አካባቢ አማኑኤል በቲፒኤልፍ (TPLF) የጥቃት ጦርነት ጊዜ ወደ ቤዝ (ዋና ሰፈር) ውጊያው በተጠጋ ጊዜ በሌሊት ከሁለት ሌሎች የትግራይ ጓዶች ጋር በመሆን የኢሕአሰን ጠመንጃ በመያዝ ሰራዊቱን ከድተው ወደ ኤርትራ ....
በዲሴምበር 10፣ 2019 የአብይ አህመድ የኖቤል ሽልማትን አስመልክቶ በዕለቱ ከቀኑ 12:00 ሰዓት ጀምሮ ኢትዮጵያውያን ስዊድንና ኖርዌይ የሚኖሩ ተቃዋሚዎች በጋራ በመሆን በተቀናጀ መልክ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል፡ ከስዊድን አውቶቡስ ተከራይተው ሌሊቱን ሲጓዙ አድረው ኖርዌይ ከምንገኝ ኢትዮጵያውያን ጋር ....
የኢትዮጵያ ፖለቲካ እስረኞች አንድነት ኮሚቴ መግለጫ (ህዳር 30 ቀን 2012) - ምንም እንኳ አገዛዙ እስረኞችን ፈታ እየተባለ በተለያዩ ሚዲያዎች እና በሀገር በቀል አወዳሾቹ ቢሞገስም ከመጋረጃ ጀርባ እስካሁንም ድረስ በተለያዩ ድብቅ ማሰቃያዎች የእስር ሰንሰለቱ ያልተፈታላቸው በብዙ ....